عربيEnglish

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

The Disbelievers [Al-Kafiroon] - Amharic translation - Africa Academy

Surah The Disbelievers [Al-Kafiroon] Ayah 6 Location Maccah Number 109

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!)- (ለካሓዲያን እንዲህ) በላቸው፡- እናንተ ከሓዲያን ሆይ!

2.ያንን የምትገዙትን (ጣዖት አሁን) አልገዛም::

3.እናንተም እኔ የምገዛውን (አምላክ አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም::

4. እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደ ፊት) ተገዢ አይደለሁም::

5. እናንተም እኔ የምገዛውን (ወደ ፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም::

6. እናንተ የራሳችሁ ሃይማኖት አላችሁ:: እኔም የራሴ ሃይማኖት አለኝ -በላቸው::