عربيEnglish

The Noble Qur'an Encyclopedia

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

The Flame [Al-Masadd] - Amharic translation - Africa Academy

Surah The Flame [Al-Masadd] Ayah 5 Location Maccah Number 111

1. የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፤ (ጠፉ)፤ እርሱም ጠፋ።

2.ገንዘቡም ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመዉም

3.የመንቀልቀል ባለቤት የሆነችን እሳት በእርግጥ ይገባል::

4.ሚስቱም ትገባለች፤ እንጨት ተሸካሚዋ።

5.በአንገቷ ላይ የጭረት ገመድ ያለባት ስትሆን ትገባለች::